Telegram Group & Telegram Channel
የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትን መስማት ቤተ ክርስቲያንን መስማት ነው ምክንያቱም ሊቃውንት የቤተ ክርስቲያን አንደበቶች ናቸውና
መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ በነቢያት በኋላም በሐዋርያት በኩል እንደተናገረ ዛሬም በተለያዩ መምህራን አድሮ ያስተምራል

በዘመናችን ርቱዕ አንደበት ከዕውቀት ጋር
ትሕትና ከትጋት ጋር
ቅንነት ከሊቅነት ጋር የተባበረላቸው አራት ዓይናው ሊቅ ሊቀ ሊቃውንት ዮሴፍ ደሳለኝ
#ዳቤር በሚል የሚዲያ አማራጭ ከኦሪት ዘፍጥረት እስከ ራእየ ዮሐንስ በተከታታይ ሊያስተምሩን መጥተዋል
ስለሆነም ይህንን ከታች የተያያዘውን ሊንክ በመጫን ወይም ዳቤር ብለን #youtube ላይ #search በማድረግ እና #Subscribe በማድረግ ሊንኩን ለሌሎችም በማጋራት እንድንከታተል ተጋብዘናል ።
ሊቃውንቱን ወደ መገናኛ ብዙኃን መረብ በማምጣት እናበረታታ

https://youtube.com/@yosef-daber?si=-jwo1UTiPZRMfOte



tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6802
Create:
Last Update:

የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትን መስማት ቤተ ክርስቲያንን መስማት ነው ምክንያቱም ሊቃውንት የቤተ ክርስቲያን አንደበቶች ናቸውና
መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ በነቢያት በኋላም በሐዋርያት በኩል እንደተናገረ ዛሬም በተለያዩ መምህራን አድሮ ያስተምራል

በዘመናችን ርቱዕ አንደበት ከዕውቀት ጋር
ትሕትና ከትጋት ጋር
ቅንነት ከሊቅነት ጋር የተባበረላቸው አራት ዓይናው ሊቅ ሊቀ ሊቃውንት ዮሴፍ ደሳለኝ
#ዳቤር በሚል የሚዲያ አማራጭ ከኦሪት ዘፍጥረት እስከ ራእየ ዮሐንስ በተከታታይ ሊያስተምሩን መጥተዋል
ስለሆነም ይህንን ከታች የተያያዘውን ሊንክ በመጫን ወይም ዳቤር ብለን #youtube ላይ #search በማድረግ እና #Subscribe በማድረግ ሊንኩን ለሌሎችም በማጋራት እንድንከታተል ተጋብዘናል ።
ሊቃውንቱን ወደ መገናኛ ብዙኃን መረብ በማምጣት እናበረታታ

https://youtube.com/@yosef-daber?si=-jwo1UTiPZRMfOte

BY አንዲት እምነት ✟✟✟




Share with your friend now:
tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6802

View MORE
Open in Telegram


አንዲት እምነት Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

አንዲት እምነት from us


Telegram አንዲት እምነት ✟✟✟
FROM USA